Access real estate ethiopia news
Homebuyers committee cries foul as Court allows eight to purchase Access land Eight people purchased 4,133 sqm of fenced land belonging to Access Real Estate in Bole, at the back…
Homebuyers committee cries foul as Court allows eight to purchase Access land Eight people purchased 4,133 sqm of fenced land belonging to Access Real Estate in Bole, at the back…
ኢትዮጵያ 350 ሚሊየን ዶላር ልትበደር ነው። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል ለሁለተኛው ዘላቂና ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማት ፖሊሲ ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር…
የ2017 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። የመጀመሪያ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች መሰጠት ተጀምሯል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፣…
አርጀንቲናዊው ተጨዋች ሊዮኔል ሜሲ በእግርኳስ ህይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የቀድሞ ክለቡን በተቃራኒው ሆኖ የሚገጥም ይሆናል። በእግርኳስ ህይወቱ ለሶስት ክለቦች የተጫወተው ሊዮኔል ሜሲ በፒኤስጂ በነበረው ቆይታ ባርሴሎናን በተቃራኒው አልገጠመም። ፔኤስጂ ታሪክ በማይዘነጋው…
ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ምክትል ሊቀመንበርና የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሆነዋል።የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ” ታሪካዊ ” ሲል የጠራውን ጠቅላላ ጉባዔውን አካሂዶ አዲስ አመራር መምረጡን ይፋ አደረገ።” በሀገሪቱ ብቸኛው ቀዳሚ…
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ።የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዛሬ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሰኔ ወር ሲሸጥ…
ሓደጋ ባርዕ ደኒ ዴስኣ ናይ ምስፍሕፍሕ ዕድሉ ከምዝተዓገተን መሊኡ ንክጠፍእ ብዕቱብ ምስራሕ ከምዘድልን ቢሮ ሕርሻን ሃፍቲ ተፈጥሮን ትግራይ አፍሊጡ።እቲ ባርዕ ሓዊ ኣብ ልዕሊ 43 ሄክታር መሬት ጉድኣት ከምዘብፀሐ ዝሓበረ እቲ…
#AAU #JIGJIGA #KABRIDAHRአንጋፋው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን አስመረቀ።የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓሉን እያከበረ የሚገኘው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ፦➡️ 3 ሺህ 334 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ➡️ 2 ሺህ 859 የሁለተኛ ዲግሪ፣ ➡️…
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ ለደንበኞቹ ካዘጋጃቸው ሽልማቶች ውስጥ ስድስተኛ የሆነው ቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪና ዕጣ፣ በጅማ ከተማ ለዕድለኛ ወጥቷል፡፡ በጅማ ቆጬ ሰፈር ነዋሪ የሆኑት ዕድለኛው አሸናፊ አቶ…
” በአንድ ዓመት ብቻ 16 ሕፃናት እና በመቶዎች የሚቆጠሩ ከብቶች በታጣቂ ቡድኑ ተወስደዋል ! “የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ኦጉላ ኡጁሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት በትናትናው ዕለት ከቀኑ 7 ሰዓት አከባቢ…
በአጠቃላይ 7.5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል ዕቅድ ተይዟል።በዛሬው ዕለት በወንዝ ዳርቻ ልማት አንዱ ክፍል በሆነው በእንጦጦ ዙሪያ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) ፣ የናይጄሪያ ምክትል ፕረዚዳንት ካቲም ሼቲማን ጨምሮ የክልል አመራሮችና ሚኒስትሮች…
ዩኒቨርሲቲው ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን ከ6,800 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 304 ምሩቃን በሦስተኛ ዲግሪ (PhD) ፕሮግራም ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቀቁ ናቸው፡፡ 352 በስፔሻሊቲ እና ሰብ-ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች እንዲሁም 2,859…
” ትግራይ ብኣፃብዕቲ ዝቑፀሩ መራሕቲ ምእራምን ምእላይን ተሳኢኑዋ ኣብ ጀቕጀቕ ተረግሪጋ ኣላ ” ክብሉ ወሲኾም ሚንስትር ጌታቸው። “ሴንተር ፎር ሪስፖንስብል ኤንድ ፒስፉል ፖለቲክስ” ዝበሃል ዘይመንግስታዊ ትካል ምስ ዩኒቨርስቲ አዲስ አበባ…
ዩኒቨርሲቲዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞችን ዛሬ ሰኔ 20/2017 ዓ.ም መቀበል ጀምረዋል፡፡ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም…
ካብ ሰነ 1/2017 ዓ.ም ጀሚሩ ብምክትል ፕሬዜዳንት መዓርግ ኣማኻሪ ጉዳያት ፓለቲካ ፕሬዜዳንት ጊ/ም/ት ኮይኖም ተሸይሞም። ሹመቱ በምርጫ ቦርድ የተሻረው ህወሓት በጊዚያዊ አስተዳደሩ ካቢኔ ያለውን ቦታ እጅግ ከፍ አድርጎታል።በጊዚያዊ አስተዳደሩ ካቢኔ…
ወ/ሮ ኩሚ አብሬ በ35ኛው ዙር አድማስ ድጂታል ሎተሪ በ2ኛው ዕጣ የ2ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ወ/ሮ ኩሚ የአዲስ አበባ ነዋሪ ሲሆኑ በጽዳት ሥራ በመሰማራት ህይወታቸውን በመምራት ላይ ይገኛሉ ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ…
ለ3 ወራት የሚቆይ። የተረጋገጠ የትምህርት ማስረጃ እና CV ያስፈልጋል።ብዛት 6 ሰው (3 ወንድ እና 3 ሴት)የትራንስፖርት ወጪ እንዲሁም ምሳ ይሸፈናል። በየስድስት ወሩ በተመሳሳይ ሌሎች የዕድሉ ተጠቃሚ ይሆናሉ።አድራሻ ፦ አዲስ አበባ…
4 ሚሊዮን ብር ሐረር ገባ የሐረር ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኢብሮ በ35ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ4 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ አቶ መሐመድ በከብት እርባታ ላይ…
ባለቤትነቱ የmeta የሆነው WhatsApp በUnited states የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት ባሉ መሳሪያዎች እንዳይጫን ተከልክሏል።ዋነኛ ምክነያት የተባለውም ከፍተኛ የደህንነት አደጋ ስላለው ነው።ምክር ቤቱ ከዚህ በፊትም tiktokን መስራቤቱ በሚገኙ መሳሪያዎች ላይ ban ማድረጉ…
ብሰንኪ ፖለቲካዊ ቅልውላው ስግኣት ፀጥታ እናተጋደደ ይኸይድ ኣሎ ክብል ወሲኹ ቤት ፅሕፈት ፀጥታ። ሰነ 19/2017 ዓ.ም ቤት ፅሕፈት ፀጥታ ከተማ መቐለ ኣብ ኣፈፃፅማ ስራሕቲ ፀጥታ 2017 ዓ.ም ምስ ዝምልከቶም ኣካላትን ኣብ…
ብሰንኪ ፖለቲካዊ ቅልውላው ስግኣት ፀጥታ እናተጋደደ ይኸይድ ኣሎ ክብል ወሲኹ ቤት ፅሕፈት ፀጥታ። ሰነ 19/2017 ዓ.ም ቤት ፅሕፈት ፀጥታ ከተማ መቐለ ኣብ ኣፈፃፅማ ስራሕቲ ፀጥታ 2017 ዓ.ም ምስ ዝምልከቶም ኣካላትን ኣብ…
ኢትዮጵያ መድን በታሪኩ የመጀመሪያ ዋንጫውን አንስቷል። በሱፐር ስፖርት ያለፉትን አመታት በአዲስ ቅርፅ የቀጥታ ሽፋን ያገኘው ሊጉ የአምስት አመት የቀጥታ ስርጭት ውል በይፋ ተጠናቋል። ሱፐር ስፖርት ባለፉት አመታት 802 ጨዋታዎችን በቀጥታ…
” አንዳንዶች እነዚህን ምስሎች የቀድሞ የፍቅር አጋራቸውን ለመበቀል ይፈጥራሉ ” – ተመራማሪዎች ዓለማችን በተለያየ ጊዜ በርከት ያሉ የተራቀቁ ቴክኖሎጂዎችን እያስተናገደች ነው የመጣችው። ከቴክኖሎጂዎቹ ጋር ተያይዞ የሚፈጠሩ ስጋቶችንም በዛው ልክ አስተናግዳለች።…
ተወዳጁ ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የጃምቦ ሪል እስቴት ብራንድ አምባሳደር በመሆን ዛሬ ሰኔ 19/2017 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል የፊርማ ስነ ስርዓት ተከናወኗል። የጃምቦ ሪል ስቴት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ሰይፉ…
በ2018 የትምህርት ዘመን ማስተማር የማይችሉ የትምህርት ተቋማትን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ይፋ አድርጓል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በ2018 የትምህርት ዘመን…
ኢትዮጵያ የባንክ ዘርፉን ለውጪ ባንኮች ክፍት ማድረጓን በይፋ አስታወቀች። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፉን ለውጭ ባንኮች ለመክፈት የሚያስችለውን መመሪያ አጽድቋል። ባንኩ፥ መመሪያ ቁጥር SBB/94/2025 ወይም “የባንክ ሥራ…