
4 ሚሊዮን ብር ሐረር ገባ የሐረር ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኢብሮ በ35ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ4 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ አቶ መሐመድ በከብት እርባታ ላይ የተሰማሩ ሲሆን ከስራቸውም ጎን ለጎን ሎተሪን አዘውትረው የመቁረጥ ልማድ አላቸው ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ እርባታውን እንደሚያስፋፉበት ገልጸዋል።
4 ሚሊዮን ብር ሐረር ገባ የሐረር ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኢብሮ በ35ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ4 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ አቶ መሐመድ በከብት እርባታ ላይ የተሰማሩ ሲሆን ከስራቸውም ጎን ለጎን ሎተሪን አዘውትረው የመቁረጥ ልማድ አላቸው ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ እርባታውን እንደሚያስፋፉበት ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ 350 ሚሊየን ዶላር ልትበደር ነው። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል ለሁለተኛው ዘላቂና ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማት ፖሊሲ ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር…
የ2017 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። የመጀመሪያ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች መሰጠት ተጀምሯል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፣…