ህልውንኡ ኣብ ሓደጋ ንዝርከብ ህዝቢ ስለ ዴሞክራስን ልምዓትን ምዝራብ  ከም ሕንቃቐ ይቑፀር ኢሎም ሚንስትር ጌታቸው ረዳ።

” ትግራይ ብኣፃብዕቲ ዝቑፀሩ መራሕቲ ምእራምን ምእላይን ተሳኢኑዋ ኣብ ጀቕጀቕ ተረግሪጋ ኣላ ” ክብሉ ወሲኾም ሚንስትር ጌታቸው። “ሴንተር ፎር ሪስፖንስብል ኤንድ ፒስፉል ፖለቲክስ” ዝበሃል ዘይመንግስታዊ ትካል ምስ ዩኒቨርስቲ አዲስ አበባ…

ዩኒቨርሲቲዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞችን ዛሬ ሰኔ 20/2017 ዓ.ም መቀበል ጀምረዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞችን ዛሬ ሰኔ 20/2017 ዓ.ም መቀበል ጀምረዋል፡፡ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም…

የጽዳት ሰራተኛዋ 2,000,000/ ሁለት ሚሊየን / ብር አፈሱ !

ወ/ሮ ኩሚ አብሬ በ35ኛው ዙር አድማስ ድጂታል ሎተሪ በ2ኛው ዕጣ የ2ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ወ/ሮ ኩሚ የአዲስ አበባ ነዋሪ ሲሆኑ በጽዳት ሥራ በመሰማራት ህይወታቸውን በመምራት ላይ ይገኛሉ ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ…

የኢንተርንሺፕ ጥሪ ፦ በጋዜጠኝነት፣ ኮሚኒኬሽን እና ተያያዝ ዘርፎች #የተመረቃችሁ ፍላጎት ያላችሁ ወጣቶች አመልክቱ።

ለ3 ወራት የሚቆይ። የተረጋገጠ የትምህርት ማስረጃ እና CV ያስፈልጋል።ብዛት 6 ሰው (3 ወንድ እና 3 ሴት)የትራንስፖርት ወጪ እንዲሁም ምሳ ይሸፈናል። በየስድስት ወሩ በተመሳሳይ ሌሎች የዕድሉ ተጠቃሚ ይሆናሉ።አድራሻ ፦ አዲስ አበባ…

ዙርያ መለሽ ፀገማት ብዘላቒ ንምፍታሕ ዝዓለመ ዘተ ምስ ፌደራል መንግስቲ ክካየድ ክሓትት እየ ኢሉ ጊዚያዊ ምምሕዳር ትግራይ

ብሰንኪ ፖለቲካዊ ቅልውላው ስግኣት ፀጥታ እናተጋደደ ይኸይድ ኣሎ ክብል ወሲኹ ቤት ፅሕፈት ፀጥታ። ሰነ 19/2017 ዓ.ም ቤት ፅሕፈት ፀጥታ ከተማ መቐለ  ኣብ ኣፈፃፅማ ስራሕቲ ፀጥታ 2017 ዓ.ም ምስ ዝምልከቶም ኣካላትን ኣብ…

ኣብ ዝሓለፉ 10 ኣዋርሕ ኣብ 99 መሰረተ ልምዓት ዕንወትን ጉሕለትን ከምዝተፈፀመ ፓሊስ መቐለ ኣፍሊጡ።

ብሰንኪ ፖለቲካዊ ቅልውላው ስግኣት ፀጥታ እናተጋደደ ይኸይድ ኣሎ ክብል ወሲኹ ቤት ፅሕፈት ፀጥታ። ሰነ 19/2017 ዓ.ም ቤት ፅሕፈት ፀጥታ ከተማ መቐለ  ኣብ ኣፈፃፅማ ስራሕቲ ፀጥታ 2017 ዓ.ም ምስ ዝምልከቶም ኣካላትን ኣብ…

ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የጃምቦ ሪል ስቴት ብራንድ አምባሳደር ሆነ

ተወዳጁ ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የጃምቦ ሪል እስቴት ብራንድ አምባሳደር በመሆን ዛሬ ሰኔ 19/2017 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል የፊርማ ስነ ስርዓት ተከናወኗል። የጃምቦ ሪል ስቴት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ሰይፉ…

በቀጣይ አመት ማስተማር የማይችሉ ት/ቤቶች

በ2018 የትምህርት ዘመን ማስተማር የማይችሉ የትምህርት ተቋማትን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ይፋ አድርጓል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በ2018 የትምህርት ዘመን…

” የውጭ ባንኮች እና ኢንቨስተሮች ማመልከቻቸውን ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ ይችላሉ ” – ብሔራዊ ባንክ

ኢትዮጵያ የባንክ ዘርፉን ለውጪ ባንኮች ክፍት ማድረጓን በይፋ አስታወቀች። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፉን ለውጭ ባንኮች ለመክፈት የሚያስችለውን መመሪያ አጽድቋል። ባንኩ፥ መመሪያ ቁጥር SBB/94/2025 ወይም “የባንክ ሥራ…