ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የጃምቦ ሪል ስቴት ብራንድ አምባሳደር ሆነ

ተወዳጁ ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የጃምቦ ሪል እስቴት ብራንድ አምባሳደር በመሆን ዛሬ ሰኔ 19/2017 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል የፊርማ ስነ ስርዓት ተከናወኗል። የጃምቦ ሪል ስቴት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ሰይፉ…